Visit the new AsenaTv Website

https://asenatv.com

ጋዜጣዊ መግለጺ – መርበብ ምተኣክካብ ንደሞክራሳዊ ለውጢ ኤርትራውያን ኣብ ንግስነት ሱዑዲ ዓረብ

ኣብ ሃገረ ንግስነት ሱዑዲ ዓረብ ንርከብ መንእሰያት ኤርትራውያን፣ ንዘይሕጋዊ ስርዓት ኤርትራ ንምውዳቕ ኣብ ዝካየድ ቓልሲ ከም ኩሉ ስደተኛን ከም ኩሉ ደላይ ፍትሒ እጃምና ከነበርክት ጸኒሕና። ስለዚ ቓልስና ንምሕያል ይኹን ኣድማዒ ተራ ክንጻወት ቕኑዕ ውዳቤ ኢልና ንኣምነሉ ንምምስራት

ኣብ ሃገረ ንግስነት ሱዑዲ ዓረብ ንርከብ መንእሰያት ኤርትራውያን፣ ንዘይሕጋዊ ስርዓት ኤርትራ ንምውዳቕ ኣብ ዝካየድ
ቓልሲ ከም ኩሉ ስደተኛን ከም ኩሉ ደላይ ፍትሒ እጃምና ከነበርክት ጸኒሕና። ስለዚ ቓልስና ንምሕያል ይኹን ኣድማዒ
ተራ ክንጻወት ቕኑዕ ውዳቤ ኢልና ንኣምነሉ ንምምስራት ጻዕርታት ክንገብር ጸኒሕና። ናይ ቓልሲ ኣገባብና ዝያዳ
ንምምዕባል፣ ሓድሕዳዊ እምነትና ንምዕባይ፣ ኣብ ግሉጽነት ዝሙርኮስ ሰፊሕን ቐጻልነት ዘለዎ ዘተ ከነካይድ ነዊሕ ግዜ
ወሲዱልና።

aseye.asena@gmail.com

Review overview
8 COMMENTS
  • karkasa December 18, 2013

    Hade azyu hagherawinet mitimiman zelewo hizbi kitfetir mejemerta nikihat miwidab medabatka anetsirka kifut tesatifon riyto zelewo bihaymanot,bkebila,btstsotanet kulu zikafelo meadi hadnet abziblu tihte kirtsi zelewo mehaber mesritka kesirahakum zikil kwam atsidikum dimokrasyawi zelewo akayeti akalat temeritsom nti terifu zelo hagherawi widabe nihagherna ab azyu tesfa kebitse delahmet shemimuwa zelo janda higdet kinimikito inikilelu hanti inko mirichana silezikone ajokum tsibuk tebeghiso nikidmit hisebu..abta had as eritrana yerakibena asalito yhabkum.
    Hawukum
    Kab canada

    • ahmed saleh December 19, 2013

      ITI ABI HITO SEMRET ERITRAWIYAN IYU MEFTIHIU . Fight against the odds to bring UNITY for the
      sake of the country in general , period .

  • hanti Ertra December 19, 2013

    እወ፣ ዝነኣድ ተበግሶ እዩ። ኣብ ማእከላይ ምብራቕ ከምቲ ክኾኖ እንጽበዮ ብዙሕ ናይ ለውጢ ምንቅስቓሳት ክረኣዩ ኣይጸንሑን። ምናልባት ምኽኑይ ክኸውን ይኽእል እዩ። ንለውጢ ዝዕድም ንጥፈታት ከተበጋግስ ከለኻ፥ ተሰዲድካሉ ዘለኻ ሃገርን ኣብ ለውጥን ለወጥትን ዝህልዎ ኣጠማምታን ወሳኒ እዩ። ኩሉ ግዜ ንታሪኽን ሓድግታቱን ከም መወከሲ ስለ ንወስድ ግን ”ስለምንታይ እቲ ሰውራ ህዝቢ ኤርትራ ዝተጫጫሓሉ ኩርናዕ ናይዛ ዓለም ሎሚ ፈጺሙ ደሃዩ ሓቢኡ?” እናበልካ ከም ትሓትት እገብረካ እዩ። ዩኒቨርሲታት ሃገራት ዓረብሲ ብዘይቀለዓለም ግደአን ኣብ ምሕያል ገድሊ ህዝቢ ኤርትራ ክዉል ኣይኮነን። ምህርቲ ገድሊን መስዋእቲን ህዝቢ ኤርትራ ኣብ ዝተሰርቀሉ ግን ወይ ከ። ምናልባት ዶ ምስ’ቲ ኣብ’ቲ ከባቢ ዝተቐልቀለ ኩሉ ዓይነት ለውጢታት ይኸውን? ምናልባት ዶ ምስ’ቲ ጀኦ ፖለቲካን ኣቃውማ ናይዛ ዓለምን ሃሲሱ ይኸውን? እንድዒ። በቲ ድዩ በዚ ተበግሶኹም ነቲ ብዙሕ ፍትሒ ዝደሊ ኤርትራዊ ክሳቐለሉ ዝጸንሐ ጉዳይ ስለ ዝምልስ ቅቡልን ብዙሕ ትጽቢት ዝንበረሉን እዩ። ዕላማታትኩምን መትከላትኩምን ውን ንጹርን ምስ ብዙሓት ናይ ለውጢ ምንቅስቓሳት ኣብ ረጽሚ ዘየእቱን እዩ። ከም መተሓሳሰቢ ኣብ ክንዲ በብዘለናዮ ነናትና ውድባት እናእጠመቕና ንኸይድ፡ ዕላማታትና ምስ’ተን ዝጸንሓ ውድባት ዘይጋጮ እንተደኣኮይኑ ንዓኣተን ሓይሊ ኮይና እናደራዕናየን እንተ ንኸይድ ተመራጺ ዩ ዝብል ርእይቶ ኣለኒ። ከም ስትራተጂ ድማ ብቐዳምነት ንመንግስቲ ናይቲ ትነብረሉ ዘለኻ ሃገር ብልክዕ ኣብ ኤርትራ ንዘሎ ስደት ዘምርጽ ኩነታት እናእኣብራህካ ዲፕሎማስያዊ መሳኹቲ መንግስቲ ህግደፍ ምሉካት ኣዐዋቲ ዩ። አቲ ናይ ሜድያ ትካል ትብሉዎ ዘለኹም ድማ ኣብ ክንዲ ብሃሳሰ ለባም ምኻድ ሳላ ህግደፍ ኩሉ ጻሓፊ ካብ ኤርትራ ወጺኡ ፋሕ አሉ ይነብር ስለ ዘሎ፥ ክኢላታት ኣናዲዩ መጀመርያ።፡ ሃሰስ በልዎም። ኣብ ኤውሮጳን ኣመሪካን ጥራይ ዘይኮነስ ኣብ ኩሉ ሃገራት ኣፍሪቃ ሃሰውመሰው በሉ። ሓውኹም

  • S A. December 19, 2013

    Hi, Thank you for the good job that you are doing at in this chalenging time.Can you please arrange how we can read the tigrinya articles on Ipad and moblibe phone. FYI we can read the articles from VOA tigrinya news web siteon phone or Ipad. CAn you please work this out and avise.

  • solomon December 20, 2013

    የቀድሞ የአሜሪካ ረዳት ሚኒስትር ኢትዮጵያንና ኤርትራን ለማስታረቅ ‹‹ጊዜው አሁን ነው›› አሉ ዋና ዜና
    18 December 2013 ተጻፈ በ የማነ ናግሽ
    የቀድሞ የአሜሪካ ረዳት ሚኒስትር ኢትዮጵያንና ኤርትራን ለማስታረቅ ‹‹ጊዜው አሁን ነው›› አሉ

    የጽሑፍ መጠን የጽሑፍ መጠን ይቀንሱ የጽሑፍ መጠን ይጨምሩ
    ኢሜይል
    DISQUS_COMMENTS

    шаблоны RocketTheme
    Форум вебмастеров

    -የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ የጣለውን ማዕቀብ እንዲያነሳ ጠይቀዋል

    ቀደም ሲል የኢትዮጵያንና የኤርትራን የድንበር ግጭት በቅርበት ከሚከታተሉት መካከልበአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መምርያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር የነበሩት፣ ሚስተር ኸርማን ሐንክ ኮኸን፣ ኢትዮጵያንና ኤርትራን በማስታረቅ‹‹ጊዜው አሁን ነው›› በማለት የመፍትሔ ሐሳብ ይዘው ቀረቡ፡፡

    “Time to Bring Eritrea in from the Cold” [ኤርትራን መታደግ አሁን ነው]

    በሚል ርዕስ ‹አፍሪካን አርጉመንትስ› በሚባል ታዋቂ ሚዲያ ላይ በታተመው ጽሑፋቸው፣ በድንበር ግጭቱ የተነሳ ‹‹ሰላምና ጦርነት አልባ›› ሁኔታ ውስጥ የሚገኙት ኢትዮጵያና ኤርትራን ለማስታረቅ ትክክለኛ ጊዜው አሁን ነው ያሉበትን ምክንያት አብራርተዋል፡፡

    ቀደም ሲል ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊንና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን አቀራርበው በችግሩ ላይ ለማነጋገር ሙከራ ማድረጋቸው የሚነገርላቸው ኸርማን ኮኸን፣ በአሜሪካ መንግሥት በአፍሪካ ጉዳዮች ተሰሚነት ካላቸው መካከል ይጠቀሳሉ፡፡ በሁለቱም አገሮች መካከል ዕርቅ መፍጠር ትክክለኛ ጊዜው አሁን ለመሆኑ አንዳንድ መንደርደርያ ሐሳቦች ጠቁመዋል፡፡

    ከአልቃይዳ ጋር ቀጥተኛ ትስስር ያለውንና በሶማሊያ ለሚንቀሳቀሰው አክራሪ ቡድን አልሸባብ ወታደራዊና የሎጂስቲክስ ድጋፍ ታደርጋለች በማለት በኤርትራ ላይ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ሁለት ጊዜ በጦር መሣሪያ ዝውውርና በአንዳንድ ባለሥልጣናት እንቅስቃሴ ላይ ማዕቀብ የጣለ መሆኑ ሲታወስ፣ ኸርማን ኮኸን ግን እ.ኤ.አ. ከ2009 ጀምሮ የኤርትራ መንግሥት ለአልሸባብ ድጋፍ ስለማድረጉ አንድም ማስረጃ የለም ብለዋል፡፡

    እሳቸው ራሳቸውን እንደ እማኝ በመቁጠር፣ ‹‹እኛ ኤርትራን በደንብ የምናውቃት ሰዎች፣ የኤርትራ መንግሥት በአፍሪካ ቀንድ እስላማዊ አክራሪነት እንዳይስፋፋ ከሚፈሩ አገሮች እኩል ሥጋት ያለው እንደሆነ እንገነዘባለን፤›› ብለዋል፡፡

    ቀደም ሲል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ‹‹አስመራ ድረስ በመሄድ መደራደር እፈልጋለሁ፤›› ማለታቸውንና በቅርቡም ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ‹‹ኤርትራ ያለ ኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታዋ ጨለማ ነው፤›› መናገራቸውን አውስተው፣ በድንበር ግጭቱ ሳቢያ የተካሄደው ጦርነት ሁለቱ አገሮች አሁን ባሉበት ሁኔታ እንዲቀጥሉ ምንም ምክንያት እንደሌለ ጽፈዋል፡፡

    ቀደም ሲል በቀረበው ምክንያት ከኤርትራ ጋር መልካም ግንኙነቱን ጠብቆ ቆይቷል ያሉት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል የሆነው የአውሮፓ ኅብረት አባል አገር ጥያቄ አቅራቢነት፣ በኤርትራ ላይ የተጣለው ‹‹ሪዞሉሽን 1907›› በመባል የሚታወቀው ማዕቀብ እንዲነሳ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል፡፡

    በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ በአሜሪካ አነሳሽነት መሆኑን በጽሑፋቸው ያሰፈሩት ኸርማ ኮኸን፣ አሜሪካ ማዕቀቡ እንዲነሳ ለሚቀርብ ጥያቄ ድምፅን በድምፅ የመሻር መብቷን ተጠቅማ ውድቅ ከማድረግ ይልቅ የመፍትሔ ሐሳቡ ተባባሪ እንድትሆን ጠይቀዋል፡፡

    ቀጥለውም የሁለቱም አገሮች የድንበር ውዝግብ አጣብቂኝ ያበቃ ዘንድ ኢትዮጵያ በድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ መሠረት ለኤርትራ የተወሰነውን ግዛት ለመስጠት ፈቃደኛ እንድትሆን፣ ሁለቱ አገሮች ግንኙነታቸው ቀድሞ ወደነበረበት እንዲመለስ አጠቃላይና ግልጽ ውይይት እንዲያደርጉ መፍትሔ ያሉትን ሐሳብ አቅርበዋል፡፡ አንድ ገለልተኛ የሆነ አውሮፓዊ አገር ይህንን ዕርቅ እንዲጀምር በመጠየቅ፡፡

    የዕርቁ ውጤት በሁለቱም አገሮች መካከል ተቋርጦ የነበረው ንግድ እንዲቀጥል፣ ኢትዮጵያ የኤርትራን የባህር ወደቦች እንድትጠቀም፣ ሁለቱም አገሮች ከዚህ ግንኙነት ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ መስማማቱ ይረዳቸዋል ብለዋል፡፡ ይህም በሁለቱ አገሮች ይፈጸማል በሚባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ላይ ለመነጋገር እንደሚያመችና በአፍሪካ ቀንድ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት በአሜሪካና በኤርትራ መካከል ወታደራዊ ትስስር ለማድረግ በር ይከፍታል ሲሉ አማራጭ ሐሳባቸውን ይደመድማሉ፡፡

    ኸርማን ሐንክ ኮኸን የዛሬ 23 ዓመት ገደማ በደርግ መንግሥትና በኢሕአዴግ መካከል በለንደን ሊደረግ ታስቦ የከሸፈው ውይይት አደራዳሪ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ ድርድሩ የከሸፈው ኢሕአዴግ በፍጥነት እየገፋ አዲስ አበባ በመቃረቡ ነበር፡፡
    kab riporeter ziterekibe

  • sharthie December 20, 2013

    Yqreta Iqub (mahber )diyu wala intay aytedeanenen allo

    • hanti Ertra December 20, 2013

      ”ሰሓርቲ ” ከመይ ኣለኻ?

  • Sahle Yosiph December 20, 2013

    The solution for our problem is, when we stop believing change will come from inside. Change is not going to come from inside. Those able to resist by now either they are weak or they are in prison. The young either the left the country or they are isolated or lost. The regime with his puppets, it is not in their best interest any change, fundamental or not. Lets get real.

Post a Reply to hanti Ertra Cancel Reply