Visit the new AsenaTv Website

https://asenatv.com

ኣብ ግብረሽበራ ዘተኮረ ዋዕላ ኣፍሪቃ-ዓረብ ብተሳታፍነት ሓያለ መራሕቲ ሃገራት ኣብ ኩወየት ተኻይዱ፣ መራሒ ስርዓት ህግደፍ ኢሳይያስ ኣፈወርቂ ግን ኣብቲ ኣኼባ ኣይተረኽበን።

ሳልሳይ ዋዕላ ኣፍሪቃ-ዓረብ ኣብ ምምካት ግብረሽበራ ብምትኳር ካብ 19-20 ሕዳር ብእንግዶት ኣሚር ኩውየት ተኻይዱ። ኣብቲ ኣኼባ ዝተረኽቡ መራሕቲ ሃገራት፣ ግብረሽበራ ንምምካት ኮነ ጥቡቕ ቁጠባዊ ምትሕግጋዝ ንምድንፋዕ ብዕቱብነት ክሰርሑ ከምዝተመባጽዑ መርበብ ሓበሬታ ኣልጀዚራ ሓቢራ። ኣብቲ መራሕቲ ሃገራት ዝተሳተፉዎ

ሳልሳይ ዋዕላ ኣፍሪቃ-ዓረብ ኣብ ምምካት ግብረሽበራ ብምትኳር ካብ 19-20 ሕዳር ብእንግዶት ኣሚር ኩውየት ተኻይዱ።

ኣብቲ ኣኼባ ዝተረኽቡ መራሕቲ ሃገራት፣ ግብረሽበራ ንምምካት ኮነ ጥቡቕ ቁጠባዊ ምትሕግጋዝ ንምድንፋዕ ብዕቱብነት ክሰርሑ ከምዝተመባጽዑ መርበብ ሓበሬታ ኣልጀዚራ ሓቢራ።

ኣብቲ መራሕቲ ሃገራት ዝተሳተፉዎ ዋዕላ ኣፍሪቃ-ዓረብ ሚኒስተር ጉዳያት ወጻኢ ዑስማን ሳልሕ ኢዩ ተሳቲፉ። መራሒ ምልካዊ ስርዓት ህግደፍ ኢሳይያስ ኣፈወርቂ ኣብቲ ኣኼባ ስለምንታይ ከምዘይተረኽበ ዛጊት ኣይተፈልጠን።

aseye.asena@gmail.com

Review overview
80 COMMENTS
  • open your mind November 22, 2013

    Tesfalidet. Who do you think Esayas enemy is.it is you .not us .you are telling Esayas a wrong impression and he knows that .the minutes he got a chance he will start to kill you as usual.because he always kills his friends not his enemies.he kills the heros who does the job .you have never heard Esayas went to war front .never win a war it is others who won and he took the pride .it is others who sacrifice for you.ask yourself , how come he came from 30 years of bloody war with nothing touched him with no scraches.where was he hiding when the heros were fighting

  • Daniel Amche November 22, 2013

    The butcher seems he is struggling from his liver ailments. I wish him welness but most change in his attitude. He needs to start to respect a human life. Didnt he throw 60 thousand eritrean youth for his personal glory? Didnt he add another 20 thousand to exercise his power accross the horn? Didnt he killed/imprisoned tens of thousands of innocents ints gulags? How many had to perish due also due to the foolishness trusting this mans goals?? While we have been bragging about our advancement (by comparision to the horn people), one man just fooled us upto the point of nihna nisu, nisu nihna. It seems we had been im love woth our abuser a very strange behaviour from our part.

    Now that many are awakening this man is all for the wrong things. Its time to focus and chart out plans to dislodge the system he labored to create so far. Dont tell me invoking the “he is game” hate card is a genius way to fight his system, think something better beyond hate!!

    • MightyEmbasoyra November 22, 2013

      Daniel,
      Why do you wish him well if you know he kill many people? To kill more?
      I would say your sentences contradict each other.
      Just my two cents

  • GOJAM November 22, 2013

    HAFIRU BA-ALU TERERIST AND NO MOOR ALSHEBAB NO MOOR JOSEF KUNE NO MOOR DARFOR PLAS G13 + G 15 = 5 MILION SO HE CON’T PUT EVRY BODY ERAERO IS HAVEN A LOT OF HADECK.

  • Concerned Eritrawi November 22, 2013

    Poor Isaias, from a HERO to ZERO,
    Even the most ardent Hegdef are saying he is not good. He really is a Dracula, a blood sucker. He destroyed many innocent lives and his time is coming! Well life is interesting
    HERO to ZERO

    • Abdu November 22, 2013

      He never been a hero ; he has been a rat. Can you and would you please stop miss inform the public. DIA was always been zero body all the heros are gone.

      • tesfaldet November 25, 2013

        YES YOU ARE RIGHT ALL THOSE YOU CALL HEROS ARE SELLOUTS KEDAETI TIREITORS THATS WHAY THE LION KILL THEM ALL BECAUSE THEY DONT DO NOTHING TO THEIR PEOPLE

  • Dani November 22, 2013

    Poor people! You are commenting on a 3 years old photo. I have seen this photo 3 yeas ago. The last time I seen Issayas on Tv 1 month ago, he looked healthy. He is turning you to a loughing toys.
    This shows you all are welfare rouches who has nothing but talking dirty on Internet.
    Mihret yewrdelkum!

    • MightyEmbasoyra November 22, 2013

      Dani,
      Actually, the people who support isayas (most of them) are:
      1) On welfare, since they arrive the western world
      2) Illiterates – no education or common sense
      3) Greedy people – who do not care about the country or its people
      Why would some sane person who knows all his dirty secrets still be on isays’s side?

      • Abdu November 22, 2013

        You are absoultly right they can’t even spell their name how could they get hire; you see my friend first of all in the Exeter world grade 13 and pre and post university are a necessity ; second ; you just have to do your math if they are supporting a blind what does it tells you ( men mukanka kefelteka ; mes men kem etkade negranee )kind of idiom is applied to those blind supporters. Third look at them most off them are retarded who are good at only chefloko ;zebeto ; ketallo;amteko they are not civil they don’ t know and they don’t own in solving a problem by sitting and communicating their hands are faster than their mouth. Just like republicans who love wars.

        • MightyEmbasoyra November 22, 2013

          You said it brother Abdu! Good one!!!

          • ERITRAWIT November 23, 2013

            Abdu and MightyEmabasoyra,
            guys you know them very well kkkkkkkk.

        • tesfaldet November 25, 2013

          ABDU YOU LOOK LIKE YOU ARE E L F left over you can not swalow that shabia is ruling eritrea so jast sit your ass keep on craying day & night your stinking ELF is dead finsh if you know that

      • Tamrat Tamrat November 22, 2013

        And to everybody’s surprise they get permission to suck the wellfare in the west by telling the very abbusive Things they have done to their fellow eritreans only by changing their names as if they are the one who were abused. Who knows the stories of the abused ones better than them? But in this world there is nothing free. One beautifull day all of us we pay for what we have done depending. In many countries it is the opposition take the upper hand in the diaspora but these merciless shaebia have controlled both at home and abroad. This shows how dubious, mischivious, merciless they are.

  • ghezai November 22, 2013

    senait
    DIA he can do any tricks is not going to make him any better or truthfull not in the eye of all eritrean peace loveing do not worry .he is in his last rob

  • samuel November 22, 2013

    We Eritreans live in denial, we need to wake up smell the coffee, Eritrean people suffer enough and beyond, and we said enough is enough, I supported the EPRDF for years, now I’m jump to the band wagon to bring the Isayas Era to his knees.

  • Kabbire November 22, 2013

    This is an interview Prof Tekeste Negash did with an Ethiopian private newspaper.
    I posted it only because many readers had requested for it. Many Assenna readers wanted to know why ato Daniel Tesfay wrote a very angry personal attack on Tekeste Negash and if the interview deserves such a harsh personal insult as response, and why Tekeste Negash was vilified.

    I am sure the readers will have a good understanding after reading the full short interview. If there is a strong need and assena is willing to publish, the Amharic translation should be available in Tigrinya.

    My apologies to those who do not understand Amharic.

    የኢትዮ፡ኤርትራ ችግር መፍትሄ፣ ድንበር ማስመር ሳይሆን ድንበር ማፍረስ ነው

    0፱ ኞቨምበር፣ ፳፩፫
    Wሪትተን ብይ ዓድሚኒስትራቶር
    ፎንት ሲዘ ደችረኣሰ ፎንት ሲዘ ኢንችረኣሰ ፎንት ሲዘ
    ጵሪንት
    ዐማኢል

    ኤርትራ ራሷን እያወደመች ነው የኢትዮጵያ ትምህርት ችግሮች ቋንቋና ያለ እቅደ መስፋፋት ናቸው

    ፕሮፌሰር ተከስተ ነጋሽ በስዊድን አገር በኡፕስላ ዩኒቨርሲቲ የዘመናዊ ታሪክ ፕሮፌሰር ናቸው፡፡ ፕሮፌሰሩ በኢትዮጵያ ትምህርት ላይ ከፍተኛ ምርምሮችን ያደረጉ፣ በመስኩም የታወቁ ምሁር ሲሆኑ ከከዓምናው ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ትምህርት ክፍል ተጋባዥ ፕሮፌሰር ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡ እ።ኤ።አ በ፩፱፬፯ በአስመራ ከተማ ተወልደው የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአስመራ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጅማ ተከታትለዋል፡፡ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ከአስመራ ዩኒቨርሲቲ በህግ አግኝተዋል፡፡ ከ፩፱፯፪ እስከ ፩፱፯፬ በአስመራ ዩኒቨርሲቲ ያስተማሩት ፕሮፌሰር ተከስተ፤ በለንደን ዩኒቨርሰቲ ከ“ስኩል ኦፍ ኦሪየንታል ኤንድ አፍሪካ ስተዲስ” ማስተርስ ድግሪ ያላቸውን ያገኙ ሲሆን ዶክትሬታቸውን ከስዊድን አገር ኡፕስላ ዩኒቨርስቲ በታሪክ ትምህርት ሰርተዋል፡፡ የኤርትራን ወቅታዊ ሁኔታ እንዴት ይገልፁታል፧ እኔ የኤርትራን ጉዳይ መከታተል ካቆምኩ አስራ ሶስት አመት ሊሆነኝ ነው፡፡ ምክንያቱም ልለው የምችለውን ሁሉ ብያለሁ፡፡

    “ብሮትሀርስ ኣት ዋር” በሚል ከአንድ የኖርዌይ ተወላጅ ጋር በመሆን በፃፍነው መጽሐፍ፤ የኢትዮጵያና የኤርትራ ጦርትነት የወንድማማችነት ጦርነት ነው፤ ችግሩን ለመፍታት ሁለቱ አገሮች ወንድማማችነታቸውን ማመን አለባቸው ብለን ደምድመናል፡፡ ከዛ በኋላ ምንም ሠላም አልተገኘም፤ በኔ አስተያየት የሚገኝም አይመስለኝም፡፡ እስከአሁን በኢትዮጵያም ሆነ በኤርትራ ወንድማማችነቱን ማመን ላይ አልተደረሰም፡፡ የሁለቱ አገራት የወደፊት ግንኙነት ምን የሚሆን ይመስልዎታል፧ የኤርትራን ጉዳይ ማጥናት የተውኩት ተገድጄ አይደለም፡፡ በአንድ በኩል በኢትዮጵያ እየተካሄዱ ያሉ ነገሮች በጣም በጎ ናቸው፡፡ ኢትዮጵያ ብዙ ለውጥ እየተካሄደ ነው የሚል አቋም ስላለኝ ሲሆን በሌላ በኩል የኤርትራ ጉዳይ አልቆለታል ብዬ ስላመንኩ ነው፡፡ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ ኤርትራ ራሷን በራሷ እያወደመች ነው፡፡ ኤርትራ ምንም ተስፋ የላትም ብዬ አምናለሁ፡፡

    ወደ ጥያቄሽ ስመለስ… የኤርትራና የኢትዮጵያ ሁኔታ እንዴት ይቀጥላል ለሚለው በኔ አስተያየት ከዚህ በኋላ ጦርነት አይካሄድም። ኤርትራ ግን የሶማሊያን አይነት የምትሆንበት፣ በአንድ ልትመራ ወደማትችልበት ደረጃ ልትደርስ ትችላለች ብዬ አምናለሁ፡፡ ከኢሳያስ አፈወርቂ በኋላ ኤርትራ ሶማሊያን ትሆናለች በሚል የሚሰጡ አስተያየቶችን ይቀበላሉ ማለት ነው፧ አዎ፡፡ ኢሳያስ እስካለ እሱ የፈጠረው ስርዓት ይቀጥላል፡፡

    የአለም አቀፉ ማህበረሰብ አቋም እና የኢትዮጵያ መንግስት የያዙት አቋምም ለዚህ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ፡፡ ከኢሳያስ በኋላ ግን የኢኮኖሚ ችግር ብቻ ሳይሆን የብሔር ግጭቶች አሉ፡፡ ቆላማው የኤርትራ ክፍል የራሱ አጀንዳ አለው፤ ደገኞቹ ደግሞ እርስበርሳቸው በጣም የተከፋፈሉ ናቸው፡፡ ይህን መያዝ የሚችለው ኢሳያስ ብቻ ነው፡፡ ከሱ በኋላ አገሪቱን አንድ አድርጐ ወደፊት ሊያራምድ የሚቻል ይመጣል ብዬ አላምንም፡፡ የኤርትራ ጥያቄ ለምርጫ በቀረበበት ወቅት ከነበሩ አማራጮች ዋነኞቹ፤ መገንጠል፣ በፌዴሬሽን መቆየት እና አንድነት የሚሉ ነበሩ፡፡ በውድም ይሁን በግድ ሁሉም አማራጮች ተግባራዊ ሆነዋል፡፡ ኤርትራ ከተገነጠለች ፪፫ አመት ሊሆናት ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት አንድነት የሚለው አቋም ቅሪት አለ ወይስ ሙሉ በሙሉ ተሸርሽሯል፧ የደጋው ኤርትራ ባህል በመሠረቱ ኢትዮጵያዊነቱን እንደያዘ ነው፡፡ ኢሳያስ ስልጣን እንደያዘ በሶስተኛ አመቱ ሆላንድ መጥቶ ባደረገው ውይይት፤ እኔም እድሉን አግኝቼ ሰምቼዋለሁ፡፡ እኛ ሠላሳ አመት ሙሉ ታግለን ብዙ ሰው ሞቶብን፣ ባለፉት ሁለት አመታት ውስጥ የኤርትራ ህዝብ የከፈልነውን መስዋዕትነት ረስቶ ከኢትዮጵያ ጋር ወዲያ ወዲህ ይላል ብሎ ተናገረ፡፡ ኤርትራ ነፃ ከወጣች ጊዜ ጀምሮ እስከ ጦርነቱ ድረስ የኤርትራ ህዝብ ከኢትዮጵያ ተለይተናል የሚል ብዙ ስሜት አልነበረውም፡፡ ደርግ መሸነፉ ላይ ነበር እንጂ ከኢትዮጵያ ጋር የመለየቱ ብዙ ግንዛቤ አልነበረውም፡፡ ጦርነቱ ሲጀመር ስሜቱ መቀዛቀዙን መናገር ይችላል፡፡

    ሌላው በደጋው ኤርትራ ያለው ትግርኛ ተናጋሪ ከጣሊያን ጊዜ የጀመረ የገዢና የተገዢ ግንኙነት ነበረው፡፡ እኛን ጣልያን ነው የገዛን በሚል፣ ትግራይ ያሉትን ትግሪኛ ተናጋሪዎች “እናንተ ከአዲግራት፣ ከመቀሌ፣ ከአድዋ የምትመጡ…” የሚል ነገር ነበር፡፡ ከጦርነቱ በኋላ የትግራይ ህዝብ የራሱን ማንነት ኢኮኖሚ በማሻሻል ላይ ስለሚገኝ በነዚህ ሁለት ትግሪኛ ተናጋሪዎች መካከል ያለው ፉክክር ማን ትግሬን ይወክላል የሚል ነው፡፡ ይህ ለጊዜው ችግር ሊፈጥር ይችላል፤ ግን እኔ እስከምረዳው ድረስ ኢትዮጵያዊነት ስሜት፣ ባህል፣ አስተሳሰብ አለ የምንል ከሆነ በደጋማው ኤርትራ አሁንም አለ። ከዛ ደግሞ ከአፋር ጋር ያለውን ትሽር ማየት ይቻላል፡፡ በኤርትራ ያሉ ቢለኖች አገዎች እንደሆኑ አይጠራጠሩም፤ አሁን ባለው ሁኔታ ምንም ማድረግ አይችሉም፡፡ ኩናማዎችንም ካየሽ ተመሳሳይ ነው፡፡ ወቅታዊውን የአፍሪካ ቀንድ ሁኔታ እንዴት ይገልፁታል፧ በአፍሪካ ቀንድ የኢትዮጵያ ሚና ከፍተኛ ነው፡፡ ሶማሊያ እና ኢትዮጵያን ካየን፣ ለሁለቱም የሚጠቅማቸው የሶማሊያ አንድ መሆን ነው፡፡ አሁን ያለው ሁለት ሶማሊያ በኔ አስተያየት ረጅም የሚጓዝ አይደለም፡፡ ከጥቅም አንፃር ካየነውም፣ ለኢትዮጵያም ሆነ ለሶማሊያ አይጠቅምም፡፡ በኤርትራና በኢትዮጵያ በኩል ስናየው፣ ኤርትራ የምትፈልገው ድንበር ሊኖር አይችልም፡፡ ይህን ደግሞ ሁለቱም አገሮች ያውቁታል፡፡

    የኤርትራ ሁኔታ ከኢሳያስ በኋላ አዲስ መልክ ይይዛል፡፡ በአዲሱ ሁኔታ የኢትዮጵያ ሚና ምን ሊሆን እንደሚችል በሚገባ ማጤን ያስፈልጋል፡፡ የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ፖሊሲ የኢትዮጵያን ጥቅም ለመጪው ሁለት መቶ ሶስት መቶ አመት ሊያራምድ የሚችል ሆኖ መቀረፅ ይገባዋል፡፡ የኢትዮጵያን የፌደራል አወቃቀር እንዴት ያዩታል፧ አወቃቀሩ በፌደራል መሆኑ ጥሩ ነው፡፡ በብሔር መሆኑ ግን መጥፎ ነው፡፡ የኢህአዴግ መንግስት ያደረገው ትልቁ ሽተት ነው፡፡ ፌደራል ስርአት በፊትም የነበረ ነው፡፡ የኢትዮጵያን የኋላ ታሪክ ካየሽ የፌደራል አወቃቀር አዲስ አይደለም፡፡ ንጉሠ ነገስት ስንል እኮ ንጉሶች አሉ፡፡ ከበላያቸው ንጉሠነገስት አለ ማለት ነው፡፡ አካባቢያዊ ፌደራሊዝም ነበር፡፡ የኤርትራ ህዝብ አሁን ያሉበትን የነፃነት ሁኔታ ከቀድሞው ጋር ሲያስተያዩት ምን ትርጉም ይሰጥዎታል፧ እኔ እኮ በመጀመሪያም ኤርትራውያኖች ከማን ነው የሚገነጠሉት የሚል አቋም ነው ያለኝ። ማነው ከማን የሚገነጠለው፧ የደቡብ ወይም የኦሮሞ ህዝቦች እንገነጠላለን ቢሉ ኖሮ ምክንያት ነበራቸው፡፡ የኤርትራ የነፃነት ጥያቄ በተነሳበት ወቅት ኤርትራውያኑና ከላይ የጠቀስኳቸው ህዝቦች በኢትዮጵያ ውስጥ ያገኙትን እድል (ጮምፓራቲቨ ኣድቫንታገ) ስናይ፣ ኤርትራውያኑ በጣም ተጠቃሚ ነበሩ፡፡ (በጣሊያን፣ በእንግሊዝ፣ በፌዴሬሽኑ ዘመን) በ፩፱፷ዎቹ የአዲስ አበባ ሀብታሞቹ እነሱ ነበሩ። በትምህርት መስክ ሃያ አምስት በመቶ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ተማሪዎች ኤርትራውያን ነበሩ። የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችንም ካየሽ ፪፭ በመቶ የሚሆኑት ኤርትራውያን ነበሩ፡፡ ከተማረው ሰላሳ አምስት በመቶው ክፍል ኤርትራውያን ነበሩ፡፡

    ይህን እድል ያገኙ ሰዎች ከኢትዮጵያ እንገነጠላለን ሲሉ ምክንያቱን ለማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡ ምንም ምክንያት አልነበራቸው፡፡ ለነፃነት የተደረገው እንቅስቃሴ ፴ አመት ቢፈጅም ስልሳ ሺህ ሰው ቢሞትም በቂ ምክንያት አልነበረውም። የኔ ጥናት የጣልያን ቅኝ አገዛዝ በኤርትራ የሚል ነው። እንዲገባኝ ሞክሬያለሁ፡፡ ኤርትራ ከኢትዮጵያ መገንጠል እንዳለበት የሚያሳይ ምንም ነጥብ አላገኘሁም፡፡ ነፃ ወጣን አሉ፡፡ ሁለት አመት ሳይቆዩ እኛ የታገልነው ለነፃነት ብቻ አይደለም፤ የኛ ዕድል ከኢትዮጵያ ጋር ነው ማለት ጀመሩ፡፡ ይህን የሚሉት ተገደው ነው፤ ምክንያቱም የኤርትራ ኢኮኖሚ ከኢትዮጵያ ተገንጥሎ በራሱ ሊቆም የሚችል አይደለም፡፡ ኢትዮጵያ ልዩ አገር ነች፤ ነፃነቷን ጠብቃ የቆየች አገር ናት፡፡ የኤርትራ ቴሌቪዥን በቅርቡ “ዓንቺአንት ዐሪትረኣንስ” (የጥንት ኤርትራውያን) የሚል ዶክመንተሪ አቅርቦ ነበር፡፡ አይተውታል፧ (ረጅም ሳቅ) አላየሁትም፡፡ ግን ምንም አዲስ ነገር አይፈጥርም፡፡ ወጣቶቹ ኢትዮጵያን አያውቋትም፤ ነገር ግን መንግስት የሚያደርገው አንድ ነገር ነው፣ ህዝቡ የሚያስበው ሌላ ነገር ነው፡፡

    መንግስት በቴሌቪዥን የሚየሳየውና ህዝቡ የሚመኘውና የሚያስበው ሌላ ነው፡፡ እስከቅርብ ጊዜ የኤርትራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከኢትዮጵያ ብትለያይም በድብቅ ወጣቶቻቸውን ለትምህርት ወደ ቤጌምድር (ጐንደር) ይልኩ ነበር፡፡ የኢሳያስን መረጃ በማየት ድምዳሜ ላይ መድረስ አይቻልም፡፡ ኤርትራዊውን ማን አገኘው፡፡ የተለየን ነን የሚል አቋም የት ነው ያለው፧ በኤርትራ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ምን ያህል አለ ለሚለው መልስ ለማግኘት ድንበሩ መፍረስ አለበት፡፡ ለሁለቱ ህዝቦች መፍትሔ የሚሆነው በኤርትራ በኩል እየተጠየቀ ያለው ድንበር ሲሰመር ሳይሆን ከደርግ ሽንፈት በኋላ የተሰመረው መስመር ሲፈርስ ነው፡፡ ትናንት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቋንቋ፣ እውቀት እና የጋራ ህልውና በሚል የውይይት መነሻ ጥናት አቅርበዋል፡፡ የኢትዮጵያ ትምህርት ላይ ጥናቶችን አድርገዋል፡፡ ዕይታዋ ምንድን ነው፧ ዋና ጥናቴ እሱ ነው፡፡ ትምህርት በጣም ተዳክሟል፡፡ የተዳከመው በሁለት ምክንያት ነው ብዬ አስቀምጣለሁ፡፡ አንዱ ያለዕቅድ መስፋፋቱ ነው። የሚፈለጉ ህንፃዎች፣ አስተማሪዎች፣ መፃሕፍቶች ሳይሟሉ እንዲሁ ሠፍቷል፡፡ ሌላው ዋነኛ ምክንያት የቋንቋ ጉዳይ ነው፡፡ እንግሊዝኛ ቋንቋ አያዋጣንም፡፡ በራስ ቋንቋ መማር የህልውናና የመበት ጥያቄ ነው፡፡ ዜግነትዎ ከየትኛው ነው፧ ስዊድናዊ ነኝ፡፡

    • Tamrat Tamrat November 23, 2013

      Dear Kabbir!

      People like pr Tekeste has suffered more than 50 years. Some times they were attacked from one side, or two or even theree! Shaebia attack them! The oppositions attack them! And Ethiopians attack them. (i dont mean all oppositon and ethiopians at the same time, though). Everybody suffer at one time or another. But the pr. Tekestes Group of eritreans have suffered from the beginning to now. Already in 1991 they saw it all. They knew derg is awfull. And they dont want another derg (pfdj) rull Eritrea. But we failed them.

      These People even after Eritrea succeded they want to keep the border open so that a NATURAL AND THE EXISTING economical Development takt its course for the better ment of both Peoples faily. They dont want the refurendum based on revange but take a time and out of neccessity, take into concideration of the People around the boarders unlike the crulity of the italian colonization etc etc.

      I’m deeply touched that you post the Pr. Tekest’s post here. Other wise the respect i have for People like Pr. Tekle has no limit at all.

    • Eritreawit November 23, 2013

      PROF Tekest Negash
      SO you think that Eritrea is not going to servive unless it is one with Ethiopia. That is the problem you see perople like you taking advantege of the two countries if you wish you become Eritrean and Ethiopian, I wonder why you have to go all the way to Asmare to go to university while there are many in ADDIS, JIMMA where ever in Ethipoia. Were you a spy? sir I beg you to stay way from our buseness, WE HAVE BEEN DESTROYED FROM WITH IN NOT ANY MORE WE ARE ERITREANS WE WILL STAY ERITREANS. VICTORY TO ERITREAN PEOPLE.

      • MightyEmbasoyra November 23, 2013

        I agree wit you Eritreawit. If we are not doing great (because of this Ethiopiawi issayas), it doesn’t mean that we will flourish post this kurdid dictator. We are independent and will never go back to ethiopia – never ever.
        If the good Dr.’s idea was to include other countries (say, all East Africa), it would have been the best (this is still while they are independent states). Or if it was the whole Africa – it would even better. But Eritrea to be with Ethiopia? No, sir. This is out of the question.

  • Kabbire November 22, 2013
    • Paradiso November 23, 2013

      It doesn’t matter whether Issaias shows up in Port Sudan today with a convicted criminal Albashir. Under Issaias Eritrea is broken beyond repair. There is nothing Issaias can do to fix water and electricity in Asmara, let alone to run a Eritrea.

      • Tamrat Tamrat November 23, 2013

        All can be fixed! But the lesson is dont give the NeXT ruller more than they dessereve! No leader is greater than the collective People he or she supposed to lead.

Post a Reply to tesfaldet Cancel Reply